-
ዘዳግም 7:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 “እነዚህን ድንጋጌዎች ብትሰሙና ብትጠብቋቸው እንዲሁም ብትፈጽሟቸው አምላካችሁ ይሖዋ ለአባቶቻችሁ በመሐላ የገባውን ቃል ኪዳንና ታማኝ ፍቅር ይጠብቃል።
-
-
መዝሙር 84:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ንጹሕ አቋም ይዘው የሚመላለሱትን
ይሖዋ አንዳች መልካም ነገር አይነፍጋቸውም።+
-