-
ዘዳግም 15:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 “ከወንድሞችህ መካከል አንዱ አምላክህ ይሖዋ በሚሰጥህ ምድር ከሚገኙት ከተሞች በአንዱ ውስጥ ድሃ ቢሆን በድሃው ወንድምህ ላይ ልብህ አይጨክንበት ወይም እጅህን አትጠፍበት።+
-
-
መዝሙር 41:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
41 ለተቸገረ ሰው የሚያስብ ደስተኛ ነው፤+
በመከራ ቀን ይሖዋ ይታደገዋል።
-