-
ኢሳይያስ 56:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 በቤቴና በቅጥሮቼ ውስጥ
ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች የሚሻል ነገር፣
ይኸውም የመታሰቢያ ሐውልትና ስም እሰጣቸዋለሁ።
ለዘላለም የማይጠፋ ስም እሰጣቸዋለሁ።
-
-
ሉቃስ 10:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ይሁን እንጂ መናፍስት ስለተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ፤ ከዚህ ይልቅ ስማችሁ በሰማያት ስለተጻፈ ደስ ይበላችሁ።”+
-