-
ምሳሌ 21:25አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
25 ሰነፍ ሰው ምኞቱ ይገድለዋል፤
እጆቹ መሥራት አይፈልጉምና።+
-
-
ምሳሌ 24:33, 34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 ቆይ ትንሽ ልተኛ፣ ቆይ ትንሽ ላንቀላፋ፣
እጄንም አጣጥፌ እስቲ ትንሽ ጋደም ልበል ካልክ፣
34 ድህነት እንደ ወንበዴ፣
ችጋርም መሣሪያ እንደታጠቀ ሰው ይመጣብሃል።+
-