ዘፍጥረት 3:19 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 19 ከመሬት ስለተገኘህ+ ወደ መሬት እስክትመለስ ድረስ ላብህን እያንጠፈጠፍክ ምግብ ትበላለህ። አፈር ስለሆንክ ወደ አፈር ትመለሳለህ።”+ ኢዮብ 10:9 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 9 ከሸክላ እንደሠራኸኝ እባክህ አስታውስ፤+አሁን ግን ወደ አፈር ትመልሰኛለህ።+