የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘኁልቁ 32:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 የሮቤል ልጆችና+ የጋድ ልጆች+ እጅግ በጣም ብዙ ከብት ነበራቸው። እነሱም የያዜር+ እና የጊልያድ ምድር ለከብቶች የሚስማማ ስፍራ እንደሆነ አዩ።

  • ዘዳግም 3:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 በዚያን ጊዜ ይህችን ምድር ወረስን፤ በአርኖን ሸለቆ* አጠገብ ከምትገኘው ከአሮዔር+ አንስቶ ያለውን ምድር እንዲሁም የጊልያድን ተራራማ አካባቢ እኩሌታ ከነከተሞቹ ለሮቤላውያንና ለጋዳውያን ሰጠኋቸው።+

  • መኃልየ መኃልይ 6:5-7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ስሜቴን አውከውታልና፣

      ዓይኖችሽን+ ከእኔ ላይ አንሺ።

      ፀጉርሽ ከጊልያድ እየተግተለተለ እንደሚወርድ

      የፍየል መንጋ ነው።+

       6 ጥርሶችሽ ታጥበው እንደወጡ፣

      ሁሉም መንታ መንታ እንደወለዱ

      የበግ መንጋ ናቸው፤

      ከመካከላቸውም ግልገሉን ያጣ የለም።

       7 በመሸፈኛሽ ውስጥ ያሉት ጉንጮችሽ*

      የተከፈለ ሮማን ይመስላሉ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ