የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 44:14, 15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 አርዘ ሊባኖስ የሚቆርጥ ሰው አለ።

      እሱም አንድ የዛፍ ዝርያ ይኸውም የባሉጥ ዛፍ ይመርጣል፤

      እስኪጠነክርለት ድረስ በጫካው ውስጥ ባሉት ዛፎች መካከል ይተወዋል።+

      የላውሮ ዛፍ ይተክላል፤ ዝናብም ያሳድገዋል።

      15 ከዚያም ሰው ለማገዶ ይጠቀምበታል።

      የተወሰነውን እንጨት ወስዶ በማንደድ እሳት ይሞቃል፤

      እሳት አያይዞም ዳቦ ይጋግራል።

      ይሁንና አምላክ ሠርቶም ያመልከዋል።

      የተቀረጸ ምስል ሠርቶበት በፊቱ ይደፋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ