ኢሳይያስ 43:14 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 14 እናንተን የሚቤዠው+ የእስራኤል ቅዱስ ይሖዋ+ እንዲህ ይላል፦ “ለእናንተ ስል ወደ ባቢሎን እሰዳለሁ፤ የበሮቹንም መቀርቀርያዎች ሁሉ እጥላለሁ፤+በመርከቦቻቸው ላይ ያሉት ከለዳውያንም በጭንቀት ይጮኻሉ።+ ኢሳይያስ 47:4 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 4 “እኛን የሚቤዠንየእስራኤል ቅዱስ ነው፤+ስሙም የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ነው።”
14 እናንተን የሚቤዠው+ የእስራኤል ቅዱስ ይሖዋ+ እንዲህ ይላል፦ “ለእናንተ ስል ወደ ባቢሎን እሰዳለሁ፤ የበሮቹንም መቀርቀርያዎች ሁሉ እጥላለሁ፤+በመርከቦቻቸው ላይ ያሉት ከለዳውያንም በጭንቀት ይጮኻሉ።+