የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 41:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ትል* የሆንከው አንተ ያዕቆብ አትፍራ፤+

      እናንተ የእስራኤል ሰዎች፣ እረዳችኋለሁ” ይላል የሚቤዥህ+ የእስራኤል ቅዱስ ይሖዋ።

  • ኢሳይያስ 43:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እኔ ይሖዋ አምላክህ፣

      የእስራኤል ቅዱስ፣ አዳኝህ ነኝና።

      ግብፅን ለአንተ ቤዛ አድርጌ ሰጥቻለሁ፤

      ኢትዮጵያንና ሴባን በአንተ ምትክ ሰጥቻለሁ።

  • ኢሳይያስ 44:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 የእስራኤል ንጉሥ+ የሆነውና እስራኤልን የተቤዠው+ ይሖዋ፣

      የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘የመጀመሪያው እኔ ነኝ፤ የመጨረሻውም እኔ ነኝ።+

      ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ