የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 115:4-8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 የእነሱ ጣዖቶች ከብርና ከወርቅ የተሠሩ፣

      የሰው እጅ ሥራ ናቸው።+

       5 አፍ አላቸው፤ መናገር ግን አይችሉም፤+

      ዓይን አላቸው፤ ማየት ግን አይችሉም፤

       6 ጆሮ አላቸው፤ መስማት ግን አይችሉም፤

      አፍንጫ አላቸው፤ ማሽተት ግን አይችሉም፤

       7 እጅ አላቸው፤ መዳሰስ ግን አይችሉም፤

      እግር አላቸው፤ መራመድ ግን አይችሉም፤+

      በጉሮሯቸው የሚያሰሙት ድምፅ የለም።+

       8 የሚሠሯቸውም ሆኑ የሚታመኑባቸው ሁሉ፣

      እንደ እነሱ ይሆናሉ።+

  • ኢሳይያስ 44:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 የተቀረጹ ምስሎችን የሚሠሩ ሁሉ ከንቱ ናቸው፤

      የሚወዷቸውም ጣዖቶች ምንም ጥቅም የላቸውም።+

      እንደ ምሥክሮቻቸው እነሱም* ምንም አያዩም፤ ምንም አያውቁም፤+

      በመሆኑም ሠሪዎቻቸው ለኀፍረት ይዳረጋሉ።+

  • 1 ቆሮንቶስ 8:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 ለጣዖቶች የቀረበ ምግብ መብላትን በተመለከተ፣ በዓለም ላይ ጣዖት ከንቱ እንደሆነና+ ከአንዱ በቀር አምላክ እንደሌለ እናውቃለን።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ