የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 6:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እሱም መልሶ እንዲህ አለኝ፦ “ሄደህ ይህን ሕዝብ እንዲህ በለው፦

      ‘ደጋግማችሁ ትሰማላችሁ፣

      ነገር ግን አታስተውሉም፤

      ደጋግማችሁ ታያላችሁ፣

      ነገር ግን ምንም እውቀት አታገኙም።’+

      10 በዓይናቸው እንዳያዩ፣

      በጆሯቸውም እንዳይሰሙ፣

      ልባቸውም እንዳያስተውል፣

      ተመልሰውም እንዳይፈወሱ

      የዚህን ሕዝብ ልብ አደንድን፤+

      ጆሯቸውንም ድፈን፤+

      ዓይናቸውንም ሸፍን።”+

  • ኢሳይያስ 42:18, 19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 እናንተ ደንቆሮዎች፣ ስሙ፤

      እናንተ ዕውሮች እዩ፤ ተመልከቱም።+

      19 ከአገልጋዬ በቀር የታወረ፣

      እንደምልከው መልእክተኛዬም ደንቆሮ የሆነ ማን አለ?

      ብድራት እንደተከፈለው ሰው ዕውር የሆነ

      ወይም እንደ ይሖዋ አገልጋይ የታወረ ማን ነው?+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ