የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 12:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 እነሆ፣ አምላክ አዳኜ ነው!+

      በእሱ እታመናለሁ፤ ምንም የሚያስፈራኝ ነገር የለም፤+

      ያህ* ይሖዋ ብርታቴና ኃይሌ ነው፤

      ለእኔም አዳኝ ሆኖልኛል።”+

  • ሆሴዕ 13:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ይሁንና ከግብፅ ምድር አንስቶ እኔ አምላክህ ይሖዋ ነኝ፤+

      ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ አታውቅም ነበር፤

      ከእኔም ሌላ አዳኝ የለም።+

  • 1 ጢሞቴዎስ 2:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 ይህም አዳኛችን በሆነው አምላክ+ ፊት መልካምና ተቀባይነት ያለው ነው፤

  • ይሁዳ 25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 አዳኛችን ለሆነው ብቸኛው አምላክ ከዘመናት ሁሉ በፊት፣ አሁንና እስከ ዘላለም በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ክብር፣ ግርማ፣ ኃይልና ሥልጣን ይሁን። አሜን።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ