የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 37:37, 38
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 37 በመሆኑም የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም ከዚያ ተነስቶ ወደ ነነዌ+ ተመለሰ፤ በዚያም ተቀመጠ።+ 38 ሰናክሬም በአምላኩ በኒስሮክ ቤት* እየሰገደ ሳለ አድራሜሌክና ሳሬጸር የተባሉት የገዛ ልጆቹ በሰይፍ መትተው ገደሉት፤+ ከዚያም ወደ አራራት+ ምድር ሸሽተው ሄዱ። ልጁም ኤሳርሃደን+ በእሱ ምትክ ነገሠ።

  • ኢሳይያስ 45:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ተሰብስባችሁ ኑ።

      እናንተ ከብሔራት ያመለጣችሁ፣ በአንድነት ቅረቡ።+

      የተቀረጹ ምስሎቻቸውን ተሸክመው የሚዞሩም ሆኑ

      ሊያድናቸው ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ+ ምንም እውቀት የላቸውም።

  • ኢሳይያስ 46:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 አንስተው ትከሻቸው ላይ ያደርጉታል፤+

      ተሸክመው ወስደው ቦታው ላይ ያኖሩታል፤ በዚያም ዝም ብሎ ይቆማል።

      ካለበት ቦታ አይንቀሳቀስም።+

      ወደ እሱ ይጮኻሉ፤ እሱ ግን አይመልስም፤

      ማንንም ከጭንቀት ሊታደግ አይችልም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ