-
ኢሳይያስ 66:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 የእስራኤል ልጆች በንጹሕ ዕቃ ስጦታ ይዘው ወደ ይሖዋ ቤት እንደሚያመጡ፣ ወንድሞቻችሁን ሁሉ ለይሖዋ ስጦታ እንዲሆኑ ከየብሔራቱ በፈረሶች፣ በሠረገሎች፣ ጥላ ባላቸው ጋሪዎች፣ በበቅሎዎችና በፈጣን ግመሎች ጭነው ወደተቀደሰው ተራራዬ ወደ ኢየሩሳሌም ያመጧቸዋል”+ ይላል ይሖዋ።
-
-
ኤርምያስ 50:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 የአምላካችንን የይሖዋን በቀል፣
ስለ ቤተ መቅደሱ ሲል የወሰደውን የበቀል እርምጃ+ በጽዮን ለማወጅ
ከባቢሎን ምድር የሚሸሹና
አምልጠው የሚሄዱ ሰዎች ድምፅ ይሰማል።
-