-
ኢሳይያስ 29:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 ስለዚህ አብርሃምን+ የተቤዠው ይሖዋ ለያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል፦
-
-
ኢሳይያስ 54:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
በልጅነትሽ ዘመን የደረሰብሽን ኀፍረት ትረሺዋለሽና፤
መበለትነትሽ ያስከተለብሽን ውርደትም ከእንግዲህ አታስታውሽም።”
-