የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ነገሥት 8:36
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 36 ከሰማያት ሆነህ ስማ፤ የአገልጋዮችህን፣ የሕዝብህን የእስራኤላውያንን ኃጢአት ይቅር በል፤ ስለሚሄዱበት ቀና መንገድ ታስተምራቸዋለህና፤+ ለሕዝብህ ርስት አድርገህ ባወረስከው ምድርህም ላይ ዝናብ አዝንብ።+

  • መዝሙር 25:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ይሖዋ ጥሩና ቀና ነው።+

      ኃጢአተኞችን ሊኖሩበት የሚገባውን መንገድ የሚያስተምራቸው ለዚህ ነው።+

  • ኢሳይያስ 54:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ልጆችሽም* ሁሉ ከይሖዋ የተማሩ ይሆናሉ፤+

      የልጆችሽም* ሰላም ብዙ ይሆናል።+

  • ሚክያስ 4:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ብዙ ብሔራትም ሄደው እንዲህ ይላሉ፦

      “ኑ፤ ወደ ይሖዋ ተራራና

      ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንውጣ።+

      እሱ ስለ መንገዶቹ ያስተምረናል፤

      በጎዳናዎቹም እንሄዳለን።”

      ሕግ* ከጽዮን፣

      የይሖዋም ቃል ከኢየሩሳሌም ይወጣልና።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ