የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 42:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 “እኔ ይሖዋ በጽድቅ ጠርቼሃለሁ፤

      እጅህን ይዣለሁ።

      እጠብቅሃለሁ፤ እንዲሁም ለሰዎች ቃል ኪዳን፣

      ለብሔራትም ብርሃን አድርጌ እሰጥሃለሁ፤+

  • ማቴዎስ 12:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 “እነሆ፣ የምወደውና ደስ የምሰኝበት*+ የመረጥኩት አገልጋዬ!+ መንፈሴን በእሱ ላይ አደርጋለሁ፤+ ፍትሕ ምን ማለት እንደሆነም ለብሔራት ያሳውቃል።

  • ሉቃስ 2:30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 ምክንያቱም ዓይኖቼ ሰዎችን የምታድንበትን መንገድ አይተዋል፤+

  • ሉቃስ 2:32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 ደግሞም ብሔራትን የጋረደውን መሸፈኛ+ የሚገልጥ ብርሃን+ እንዲሁም የሕዝብህ የእስራኤል ክብር ነው።”

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ