-
ኢሳይያስ 49:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 እንዲህም አለ፦ “የያዕቆብን ነገዶች ዳግመኛ ለማቋቋምና
ጥበቃ ያገኙትን እስራኤላውያን መልሰህ ለማምጣት
አገልጋዬ መሆንህ በቂ አይደለም።
-
-
ኢሳይያስ 49:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦
በመዳንም ቀን ረድቼሃለሁ፤+
ለሰዎች ቃል ኪዳን አድርጌ እሰጥህ ዘንድ ጠብቄሃለሁ፤+
ይህም ምድሪቱን ዳግመኛ እንድታቋቁም፣
የወደመውን ርስታቸውን መልሰህ እንድታወርሳቸው፣+
-