የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 112:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ለቅኖች በጨለማ ውስጥ እንደ ብርሃን ያበራል።+

      ח [ኼት]

      ሩኅሩኅና* መሐሪ+ እንዲሁም ጻድቅ ነው።

  • ኢሳይያስ 9:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 በጨለማ ውስጥ ይሄዱ የነበሩ ሰዎች

      ታላቅ ብርሃን አዩ።

      ድቅድቅ ጨለማ ባጠላበት ምድር የሚኖሩ ሰዎችም

      ብርሃን ወጣላቸው።+

  • ሉቃስ 1:68
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 68 “የእስራኤል አምላክ ይሖዋ* ፊቱን ወደ ሕዝቡ ስለመለሰና ሕዝቡን ስላዳነ+ ውዳሴ ይድረሰው።+

  • ሉቃስ 1:79
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 79 ይኸውም በጨለማና በሞት ጥላ ውስጥ+ ለተቀመጡት ብርሃን ለመስጠት እንዲሁም እግሮቻችንን በሰላም መንገድ ለመምራት ነው።”

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ