የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 93:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 93 ይሖዋ ነገሠ!+

      ግርማ ተጎናጽፏል፤

      ይሖዋ ብርታት ለብሷል፤

      እንደ ቀበቶ ታጥቆታል።

      ምድር* በጽኑ ተመሥርታለች፤

      ልትናወጥ አትችልም።

  • ኢሳይያስ 33:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ይሖዋ ዳኛችን ነው፤+

      ይሖዋ ሕግ ሰጪያችን ነው፤+

      ይሖዋ ንጉሣችን ነው፤+

      የሚያድነን እሱ ነው።+

  • ሚክያስ 4:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የሚያነክሰው የተወሰኑ ቀሪዎች እንዲኖሩት* አደርጋለሁ፤+

      ወደ ሩቅ ስፍራ የተወሰደውንም ኃያል ብሔር አደርገዋለሁ፤+

      ይሖዋም ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም

      በጽዮን ተራራ በእነሱ ላይ ንጉሥ ሆኖ ይገዛል።

  • ማቴዎስ 24:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ራእይ 11:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ሰባተኛው መልአክ መለከቱን ነፋ።+ በሰማይም ታላላቅ ድምፆች እንዲህ ሲሉ ተሰሙ፦ “የዓለም መንግሥት የጌታችንና+ የእሱ መሲሕ+ መንግሥት ሆነ፤ እሱም ለዘላለም ይነግሣል።”+

  • ራእይ 11:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 እንዲህም አሉ፦ “ያለህና+ የነበርክ፣ ሁሉን ቻይ የሆንከው ይሖዋ* አምላክ ሆይ፣ ታላቅ ኃይልህን ስለያዝክና ንጉሥ ሆነህ መግዛት ስለጀመርክ+ እናመሰግንሃለን።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ