የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 49:17, 18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ወንዶች ልጆችሽ ፈጥነው ይመለሳሉ።

      ያፈራረሱሽና ያወደሙሽ አንቺን ለቀው ይሄዳሉ።

      18 ዓይንሽን አንስተሽ ዙሪያሽን ተመልከቺ።

      ሁሉም በአንድነት እየተሰበሰቡ ነው።+

      ወደ አንቺም እየመጡ ነው።

      “በሕያውነቴ እምላለሁ” ይላል ይሖዋ፣

      “አንቺም ሁሉንም እንደ ጌጥ ትለብሻቸዋለሽ፤

      እንደ ሙሽራም ትጎናጸፊያቸዋለሽ።

  • ኢሳይያስ 54:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 54 “አንቺ ያልወለድሽ መሃን ሴት፣ እልል በይ!+

      አንቺ አምጠሽ የማታውቂ ሴት፣+ ደስ ይበልሽ፤ በደስታም ጩኺ፤+

      የተተወችው ሴት ወንዶች ልጆች፣*

      ባል ካላት ሴት* ወንዶች ልጆች ይልቅ በዝተዋልና”+ ይላል ይሖዋ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ