የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 50:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 አምላካችን ይመጣል፤ ፈጽሞም ዝም ሊል አይችልም።+

      በፊቱ የሚባላ እሳት አለ፤+

      በዙሪያውም ሁሉ ኃይለኛ አውሎ ነፋስ ይነፍሳል።+

  • ኤርምያስ 25:32, 33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘እነሆ፣ ጥፋት ብሔራትን አንድ በአንድ ያዳርሳል፤+

      ታላቅ አውሎ ነፋስም ከምድር ዳርቻዎች ይነሳል።+

      33 “‘በዚያም ቀን፣ ይሖዋ የገደላቸው ከምድር ዳር እስከ ምድር ዳር ድረስ ይሆናሉ። አይለቀስላቸውም፣ አይሰበሰቡም ወይም አይቀበሩም። በምድር ላይ እንደ ፍግ ይሆናሉ።’

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ