የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 4:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ወይ አበሳዬ!* ወይ አበሳዬ!

      ልቤን ሥቃይ ቀስፎታል።

      ልቤ በውስጤ በኃይል ይመታል።

      ዝም ማለት አልችልም፤

      የቀንደ መለከት ድምፅ፣

      የጦርነት ማስጠንቀቂያ ድምፅ* ሰምቻለሁና።*+

  • ኤርምያስ 8:18, 19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ማጽናኛ የማይገኝለት ሐዘን ደርሶብኛል፤

      ልቤ ታሟል።

      19 የሕዝቤ ሴት ልጅ “ይሖዋ በጽዮን የለም?

      ወይስ ንጉሧ በዚያ የለም?”

      የሚል የእርዳታ ጥሪ

      ከሩቅ አገር ታሰማለች።

      “በተቀረጹት ምስሎቻቸውና

      ከንቱ በሆኑት ባዕዳን አማልክታቸው ያስከፉኝ ለምንድን ነው?”

  • ኤርምያስ 9:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 ምነው ራሴ በውኃ በተሞላ!

      ዓይኖቼ የእንባ ምንጭ በሆኑ!+

      ለታረዱት ወገኖቼ

      ቀን ከሌት ባለቀስኩ ነበር።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ