-
ናሆም 3:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 የአሦር ንጉሥ ሆይ፣ እረኞችህ እንቅልፍ ተጫጭኗቸዋል፤
ታላላቅ ሰዎችህ በመኖሪያቸው ይቀመጣሉ።
ሕዝብህ በተራሮቹ ላይ ተበታትነዋል፤
የሚሰበስባቸውም የለም።+
-
-
ሶፎንያስ 2:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 እሱ እጁን ወደ ሰሜን ይዘረጋል፤ አሦርንም ያጠፋል፤
ነነዌንም ባድማና እንደ በረሃ ደረቅ ያደርጋታል።+
-