የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 60:21, 22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 ሕዝቦችሽም ሁሉ ጻድቃን ይሆናሉ፤

      ምድሪቱን ለዘላለም ይወርሳሉ።

      እነሱ፣ ውበት እጎናጸፍ ዘንድ የተከልኳቸው ችግኞች፣

      የእጆቼም ሥራ ናቸው።+

      22 ጥቂት የሆነው ሺህ፣

      ትንሽ የሆነውም ኃያል ብሔር ይሆናል።

      እኔ ይሖዋ፣ ይህን በራሱ ጊዜ አፋጥነዋለሁ።”

  • ኤርምያስ 30:18, 19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “እነሆ፣ ከያዕቆብ ድንኳኖች የተማረኩትን እሰበስባለሁ፤+

      ለማደሪያ ድንኳኖቹም እራራለሁ።

      ከተማዋ በጉብታዋ ላይ ዳግም ትገነባለች፤+

      የማይደፈረውም ማማ በተገቢው ቦታ ላይ ይቆማል።

      19 ከእነሱም የምስጋናና የሳቅ ድምፅ ይሰማል።+

      እኔ አበዛቸዋለሁ፤ እነሱም ጥቂት አይሆኑም፤+

      ቁጥራቸው እንዲጨምር* አደርጋለሁ፤

      የተናቁም አይሆኑም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ