-
ኢሳይያስ 60:21, 22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 ሕዝቦችሽም ሁሉ ጻድቃን ይሆናሉ፤
ምድሪቱን ለዘላለም ይወርሳሉ።
እነሱ፣ ውበት እጎናጸፍ ዘንድ የተከልኳቸው ችግኞች፣
የእጆቼም ሥራ ናቸው።+
22 ጥቂት የሆነው ሺህ፣
ትንሽ የሆነውም ኃያል ብሔር ይሆናል።
እኔ ይሖዋ፣ ይህን በራሱ ጊዜ አፋጥነዋለሁ።”
-