የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 23:16, 17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “ትንቢት የሚተነብዩላችሁ ነቢያት የሚናገሩትን ቃል አትስሙ።+

      እነሱ እያሞኟችሁ ነው።*

      የሚናገሩት ራእይ ከይሖዋ አፍ የወጣ ሳይሆን+

      ከገዛ ልባቸው የመነጨ ነው።+

      17 እነሱ እኔን ለሚንቁ ሰዎች ደግመው ደጋግመው

      ‘ይሖዋ “ሰላም ታገኛላችሁ” ብሏል’ ይላሉ።+

      ግትር የሆነ ልባቸውን የሚከተሉትን ሁሉ

      ‘ጥፋት አይደርስባችሁም’ ይሏቸዋል።+

  • ሕዝቅኤል 13:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 እኔ የተናገርኩት ነገር ሳይኖር ‘ይሖዋ እንዲህ ይላል’ ስትሉ ያያችሁት ራእይ ውሸት፣ የተናገራችሁትም ትንቢት ሐሰት መሆኑ አይደለም?”’

  • ሚክያስ 2:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 አንድ ሰው ነፋስንና ማታለያን ተከትሎ ቢሄድና

      “ስለ ወይን ጠጅና ስለ መጠጥ እሰብክላችኋለሁ” ብሎ ውሸት ቢናገር

      ይህ ሰው ለዚህ ሕዝብ ተቀባይነት ያለው ሰባኪ ይሆናል!+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ