የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 46:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ብሔራት ሁከት ፈጠሩ፤ መንግሥታት ተገለበጡ፤

      እሱ ድምፁን ከፍ አድርጎ አሰማ፤ ምድርም ቀለጠች።+

  • መዝሙር 68:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 68 አምላክ ይነሳ፤ ጠላቶቹ ይበታተኑ፤

      የሚጠሉትም ከፊቱ ይሽሹ።+

  • ኢሳይያስ 17:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ብሔራት እንደ ብዙ ውኃዎች ድምፅ ያለ የሚያስገመግም ድምፅ ያሰማሉ።

      እሱ ይገሥጻቸዋል፤ እነሱም ወደ ሩቅ ቦታ ይሸሻሉ፤

      በተራራ ላይ እንዳለ በነፋስ እንደሚበን ገለባና

      አውሎ ነፋስ እያሽከረከረ እንደሚወስደው ኮሸሽላ ይሆናሉ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ