-
ኢሳይያስ 30:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 እነሆ፣ የይሖዋ ስም በቁጣው እየነደደ
ጥቅጥቅ ካለ ደመና ጋር ከሩቅ ይመጣል።
ከንፈሮቹ በቁጣ ተሞልተዋል፤
ምላሱም እንደሚባላ እሳት ነው።+
-
-
ናሆም 1:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ይሖዋ ባላጋራዎቹን ይበቀላል፤
ለጠላቶቹም ቁጣ ያከማቻል።
-