የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 32:35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 በቀልም ሆነ ቅጣት የእኔ ነው፤+

      አስቀድሞ የተወሰነው ጊዜ ሲደርስ እግራቸው ይከዳቸዋል፤+

      የሚጠፉበት ቀን ቀርቧልና፤

      የሚጠብቃቸውም ነገር በፍጥነት ይመጣል።’

  • ዘዳግም 32:41
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 41 የሚያብረቀርቅ ሰይፌን ከሳልኩና

      እጄን ለፍርድ ካዘጋጀሁ፣+

      ተቃዋሚዎቼን እበቀላለሁ፤+

      የሚጠሉኝንም እቀጣለሁ።

  • ኢሳይያስ 59:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ላደረጉት ነገር ብድራት ይከፍላቸዋል፦+

      ቁጣን ለባላጋራዎቹ፣ በቀልን ለጠላቶቹ ይከፍላል።+

      ለደሴቶችም የሚገባቸውን ዋጋ ይከፍላቸዋል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ