የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 1:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ጥቂት ሰዎች ከጥፋት እንዲተርፉልን ባያደርግ ኖሮ

      እንደ ሰዶም በሆንን፣

      ገሞራንም በመሰልን ነበር።+

  • ኢሳይያስ 10:20, 21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 በዚያ ቀን ከእስራኤላውያን መካከል የሚቀሩት፣

      ከያዕቆብም ቤት የሚተርፉት ሰዎች

      ከእንግዲህ ወዲህ፣ በመታቸው ላይ ፈጽሞ አይታመኑም፤+

      ከዚህ ይልቅ የእስራኤል ቅዱስ በሆነው በይሖዋ ላይ

      በታማኝነት ይደገፋሉ።

      21 ጥቂት ቀሪዎች ይኸውም ከያዕቆብ ቤት የሚተርፉት ሰዎች

      ወደ ኃያሉ አምላክ ይመለሳሉ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ