የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ነገሥት 19:32-34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 “‘ስለዚህ ይሖዋ ስለ አሦር ንጉሥ እንዲህ ይላል፦+

      “ወደዚህች ከተማ አይመጣም፤+

      ፍላጻም አይወረውርባትም፤

      ጋሻም ይዞ አይመጣባትም፤

      ከበባ ለማድረግም በዙሪያዋ የአፈር ቁልል አይደለድልም።+

      33 በመጣበት መንገድ ይመለሳል፤

      ወደዚህች ከተማ አይገባም” ይላል ይሖዋ።

      34 “ስለ እኔና+ ስለ አገልጋዬ ስለ ዳዊት ስል+

      ይህችን ከተማ እጠብቃታለሁ፤+ ደግሞም አድናታለሁ።”’”

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ