የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 12:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 እነሆ፣ አምላክ አዳኜ ነው!+

      በእሱ እታመናለሁ፤ ምንም የሚያስፈራኝ ነገር የለም፤+

      ያህ* ይሖዋ ብርታቴና ኃይሌ ነው፤

      ለእኔም አዳኝ ሆኖልኛል።”+

  • ኢሳይያስ 25:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 በዚያም ቀን እንዲህ ይላሉ፦

      “እነሆ፣ አምላካችን ይህ ነው!+

      እሱን ተስፋ አድርገናል፤+

      እሱም ያድነናል።+

      ይሖዋ ይህ ነው!

      እሱን ተስፋ አድርገናል።

      በእሱ ማዳን ደስ ይበለን፤ ሐሴትም እናድርግ።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ