-
ኤርምያስ 42:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 ደግሞም “አይሆንም፤ ጦርነት ወደማናይበት፣ የቀንደ መለከት ድምፅ ወደማንሰማበት ወይም ምግብ አጥተን ወደማንራብበት ወደ ግብፅ ምድር እንሄዳለን፤+ በዚያም እንኖራለን” ብትሉ፣
-
-
ኤርምያስ 43:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 የይሖዋን ቃል ባለመታዘዝ ወደ ግብፅ ምድር ገቡ፤ እስከ ጣፍነስ+ ድረስም ሄዱ።
-