-
ኤርምያስ 25:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 ስለዚህ ከይሖዋ እጅ ጽዋውን ወሰድኩ፤ ይሖዋ ወደላከኝም ብሔራት ሁሉ ሄጄ አጠጣኋቸው፦+
-
-
ሶፎንያስ 2:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ጋዛ የተተወች ከተማ ትሆናለችና፤
አስቀሎንም ባድማ ትሆናለች።+
-