ዘኁልቁ 21:30 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 30 በመሆኑም ጥቃት እንሰንዝርባቸው፤ሃሽቦን እስከ ዲቦን+ ድረስ ይደመሰሳል፤እስከ ኖፋ ድረስ እንደምስሰው፤እስከ መደባም+ ድረስ እሳት ይዛመታል።” ኢያሱ 13:15 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 15 ከዚያም ሙሴ ለሮቤላውያን ነገድ በየቤተሰባቸው ርስት ሰጣቸው፤ ኢያሱ 13:17 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 17 ሃሽቦንንና በአምባው ላይ ያሉትን ከተሞቿን በሙሉ፣+ ዲቦንን፣ ባሞትበዓልን፣ ቤትበዓልመዖንን፣+ ኢሳይያስ 15:2 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 2 ወደ ቤቱ፣* ወደ ዲቦን፣+ወደ ከፍታ ቦታዎቹም ለማልቀስ ወጥቷል። ሞዓብ ስለ ነቦና+ ስለ መደባ+ ዋይ ዋይ ይላል። ራስ ሁሉ ተመልጧል፤+ ጢምም ሁሉ ተላጭቷል።+
2 ወደ ቤቱ፣* ወደ ዲቦን፣+ወደ ከፍታ ቦታዎቹም ለማልቀስ ወጥቷል። ሞዓብ ስለ ነቦና+ ስለ መደባ+ ዋይ ዋይ ይላል። ራስ ሁሉ ተመልጧል፤+ ጢምም ሁሉ ተላጭቷል።+