-
አብድዩ 18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 የያዕቆብ ቤት እሳት፣
የዮሴፍም ቤት ነበልባል ይሆናል፤
የኤሳው ቤት ደግሞ እንደ ገለባ ይሆናል፤
እነሱም ያቃጥሏቸዋል፤ ይበሏቸዋልም፤
ከኤሳውም ቤት የሚተርፍ አይኖርም፤+
ይሖዋ ራሱ ተናግሯልና።
-
18 የያዕቆብ ቤት እሳት፣
የዮሴፍም ቤት ነበልባል ይሆናል፤
የኤሳው ቤት ደግሞ እንደ ገለባ ይሆናል፤
እነሱም ያቃጥሏቸዋል፤ ይበሏቸዋልም፤
ከኤሳውም ቤት የሚተርፍ አይኖርም፤+
ይሖዋ ራሱ ተናግሯልና።