የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 34:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ይሖዋ ሰይፍ አለው፤ ሰይፉም በደም ትሸፈናለች።

      በስብ፣+ በበግ ጠቦቶችና በፍየሎች ደም

      እንዲሁም በአውራ በጎች ኩላሊት ስብ ትለወሳለች።

      ይሖዋ በቦስራ መሥዋዕት፣

      በኤዶምም ምድር

      ታላቅ እርድ ያዘጋጃልና።+

  • ኢሳይያስ 34:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እሳቱ በሌሊትም ሆነ በቀን አይጠፋም፤

      ጭሷም ለዘላለም ይወጣል።

      ከትውልድ እስከ ትውልድም እንደወደመች ትቀራለች፤

      ለዘላለም ማንም በእሷ አያልፍም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ