የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 25:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 የእስማኤል ወንዶች ልጆች ስም በየስማቸውና በየቤተሰብ የዘር ሐረጋቸው ሲዘረዘር የሚከተለው ነው፦ የእስማኤል የበኩር ልጅ ነባዮት+ ከዚያም ቄዳር፣+ አድበዔል፣ ሚብሳም፣+

  • ኢሳይያስ 42:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ምድረ በዳውና በዚያ ያሉ ከተሞች፣

      ቄዳር+ ያለችባቸውም ሰፈሮች ድምፃቸውን ከፍ ያድርጉ።+

      ዓለታማ በሆኑ ቦታዎች የሚኖሩ ሰዎች በደስታ እልል ይበሉ፤

      በተራሮችም አናት ላይ ሆነው ይጩኹ።

  • ኢሳይያስ 60:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የቄዳር+ መንጎች ሁሉ ወደ አንቺ ይሰበሰባሉ።

      የነባዮት+ አውራ በጎች ያገለግሉሻል።

      እነሱም በመሠዊያዬ ላይ ተቀባይነት ያለው መሥዋዕት ይሆናሉ፤+

      ክብራማ የሆነውንም ቤቴን* አሳምረዋለሁ።+

  • ሕዝቅኤል 27:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 የጠቦቶች፣ የአውራ በጎችና የፍየሎች+ ነጋዴ የሆኑ ዓረቦችንና የቄዳር+ አለቆችን ሁሉ ቀጠርሽ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ