-
ኤርምያስ 23:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 “በማሰማሪያዬ ያሉትን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው!” ይላል ይሖዋ።+
-
-
ሕዝቅኤል 34:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 በጎቹ እረኛ በማጣታቸው ተበታተኑ፤+ ተበታትነው ለዱር አራዊት ሁሉ መብል ሆኑ።
-