-
ኢሳይያስ 6:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 በዚህ ጊዜ “ይሖዋ ሆይ፣ እስከ መቼ ነው?” አልኩ። እሱም እንዲህ አለኝ፦
“ከተሞች እስኪፈራርሱና የሚኖርባቸው እስኪያጡ፣
ቤቶችም ሰው አልባ እስኪሆኑ፣
ምድሪቱም እስክትጠፋና ባድማ እስክትሆን ድረስ ነው፤+
-
ኤርምያስ 10:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 አዳምጡ! አንድ ወሬ ስሙ! ወደዚህ እየመጣ ነው!
-
-
-