የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 34:6, 7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ይሖዋ ሰይፍ አለው፤ ሰይፉም በደም ትሸፈናለች።

      በስብ፣+ በበግ ጠቦቶችና በፍየሎች ደም

      እንዲሁም በአውራ በጎች ኩላሊት ስብ ትለወሳለች።

      ይሖዋ በቦስራ መሥዋዕት፣

      በኤዶምም ምድር

      ታላቅ እርድ ያዘጋጃልና።+

       7 የዱር በሬዎች ከእነሱ ጋር ይወድቃሉ፤

      ወይፈኖችም ከብርቱ ኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ።

      ምድራቸውም በደም ይሸፈናል፤

      አፈራቸውም በስብ ይርሳል።”

  • ሕዝቅኤል 39:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 የኃያላንን ሥጋ ትበላላችሁ፤ የምድርንም አለቆች ደም ትጠጣላችሁ፤ እነሱ አውራ በጎች፣ ጠቦቶች፣ አውራ ፍየሎችና ወይፈኖች ሲሆኑ ሁሉም የሰቡ የባሳን ከብቶች ናቸው።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ