-
ኤርምያስ 44:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 በመጨረሻም ይሖዋ የፈጸማችኋቸውን ክፉ ድርጊቶችና የሠራችኋቸውን አስጸያፊ ነገሮች ሊታገሥ አልቻለም፤ ምድራችሁም ዛሬ እንደምታዩት ባድማ ስፍራ፣ አስፈሪ ቦታና ሰው የማይኖርባት ቦታ ሆነች፤ ለእርግማንም ተዳረገች።+
-
-
ናሆም 1:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ይሖዋ ባላጋራዎቹን ይበቀላል፤
ለጠላቶቹም ቁጣ ያከማቻል።
-