-
መዝሙር 95:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ያን ትውልድ ለ40 ዓመት ተጸየፍኩት፤
እኔም “ይህ ሕዝብ ሁልጊዜ ልቡ ይስታል፤
መንገዴን ሊያውቅ አልቻለም” አልኩ።
-
-
ኤርምያስ 11:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 እነሱ ግን አልሰሙም ወይም ጆሯቸውን አልሰጡም፤ ከዚህ ይልቅ እያንዳንዳቸው ግትር ሆነው የገዛ ክፉ ልባቸውን ተከተሉ።+ ስለዚህ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ያዘዝኳቸውንና እነሱ ሥራ ላይ ያላዋሉትን የዚህን ቃል ኪዳን ቃል ሁሉ በእነሱ ላይ አመጣሁባቸው።’”
-