የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 1:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 “የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለእኔ ምን ይጠቅመኛል?”+ ይላል ይሖዋ።

      “የሚቃጠሉ የአውራ በግ መባዎችና+ የደለቡ እንስሳት ስብ+ በቅቶኛል፤

      በወይፈኖች፣+ በበግ ጠቦቶችና በፍየሎች+ ደም+ ደስ አልሰኝም።

  • ኢሳይያስ 66:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በሬን የሚያርድ፣ ሰውን እንደሚገድል ነው።+

      በግን የሚሠዋ፣ የውሻን አንገት እንደሚሰብር ነው።+

      ስጦታ የሚሰጥ ሰው፣ የአሳማ ደም እንደሚያቀርብ ነው!+

      ነጭ ዕጣንን የመታሰቢያ መባ አድርጎ የሚያቀርብ፣+ በአስማታዊ ቃላት እንደሚባርክ* ሰው ነው።+

      እነሱ የራሳቸውን መንገድ መርጠዋል፤

      በአስጸያፊ ነገሮችም ደስ ይሰኛሉ።*

  • ኤርምያስ 7:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 “የእስራኤል አምላክ፣ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘የጀመራችሁትን ግፉበት፤ ሙሉ በሙሉ የሚቃጠሉ መባዎቻችሁን በሌሎች መሥዋዕቶቻችሁ ላይ ጨምሩ፤ ሥጋውንም ራሳችሁ ብሉ።+

  • አሞጽ 5:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 በዓሎቻችሁን እጠላለሁ፤ ደግሞም እንቃለሁ፤+

      የተቀደሱ ጉባኤዎቻችሁ መዓዛም ደስ አያሰኘኝም።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ