የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 1:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 “የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለእኔ ምን ይጠቅመኛል?”+ ይላል ይሖዋ።

      “የሚቃጠሉ የአውራ በግ መባዎችና+ የደለቡ እንስሳት ስብ+ በቅቶኛል፤

      በወይፈኖች፣+ በበግ ጠቦቶችና በፍየሎች+ ደም+ ደስ አልሰኝም።

  • ኤርምያስ 6:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 “ነጭ ዕጣን ከሳባ፣

      ጠጅ ሣር* ከሩቅ አገር ብታመጡልኝ ምን ይጠቅመኛል?

      ሙሉ በሙሉ የሚቃጠል መባችሁን አልቀበልም፤

      መሥዋዕቶቻችሁም ደስ አያሰኙኝም።”+

  • ሆሴዕ 8:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 መሥዋዕቶችን ስጦታ አድርገው ለእኔ ያቀርባሉ፤ ሥጋውንም ይበላሉ፤

      ይሖዋ ግን በእነሱ አልተደሰተም።+

      በደላቸውን ያስታውሳል፤ ለሠሯቸውም ኃጢአቶች ይቀጣቸዋል።+

      እነሱ ወደ ግብፅ ተመልሰዋል።*+

  • አሞጽ 5:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 በዓሎቻችሁን እጠላለሁ፤ ደግሞም እንቃለሁ፤+

      የተቀደሱ ጉባኤዎቻችሁ መዓዛም ደስ አያሰኘኝም።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ