-
ኢሳይያስ 1:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 “የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለእኔ ምን ይጠቅመኛል?”+ ይላል ይሖዋ።
-
-
አሞጽ 5:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 በዓሎቻችሁን እጠላለሁ፤ ደግሞም እንቃለሁ፤+
የተቀደሱ ጉባኤዎቻችሁ መዓዛም ደስ አያሰኘኝም።
-