-
1 ሳሙኤል 4:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 የአምላክም ታቦት ተማረከ፤ ሁለቱ የኤሊ ልጆች ሆፍኒ እና ፊንሃስም ሞቱ።+
-
-
መዝሙር 78:60አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
60 በመጨረሻም በሴሎ የሚገኘውን የማደሪያ ድንኳን፣
በሰው ልጆች መካከል ይኖርበት የነበረውን ድንኳን ተወው።+
-
-
ኤርምያስ 26:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ‘ይህ ቤት እንደ ሴሎ ይሆናል፤ ይህችም ከተማ ወድማ ሰው አልባ ትሆናለች’ ብለህ በይሖዋ ስም የተነበይከው ለምንድን ነው?” ሕዝቡም ሁሉ በይሖዋ ቤት በኤርምያስ ዙሪያ ተሰበሰበ።
-