-
ኤርምያስ 15:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 “ለዚህ ሕዝብ ጠንካራ የመዳብ ቅጥር አደርግሃለሁ።+
-
-
ሕዝቅኤል 3:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 እነሆ፣ ፊትህን ልክ እንደ እነሱ ፊት ጠንካራ አድርጌዋለሁ፤ ግንባርህንም ልክ እንደ እነሱ ግንባር አጠንክሬዋለሁ።+
-
-
ሚክያስ 3:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 እኔ በበኩሌ ለያዕቆብ ዓመፁን፣ ለእስራኤልም ኃጢአቱን እንድነግር
በይሖዋ መንፈስ ኃይልን፣
ፍትሕንና ብርታትን ተሞልቻለሁ።
-