የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 4:19, 20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ወይ አበሳዬ!* ወይ አበሳዬ!

      ልቤን ሥቃይ ቀስፎታል።

      ልቤ በውስጤ በኃይል ይመታል።

      ዝም ማለት አልችልም፤

      የቀንደ መለከት ድምፅ፣

      የጦርነት ማስጠንቀቂያ ድምፅ* ሰምቻለሁና።*+

      20 በጥፋት ላይ ጥፋት መድረሱ ተወርቷል፤

      ምድሪቱ በሙሉ ወድማለችና።

      የገዛ ድንኳኖቼ በድንገት፣

      የድንኳን ሸራዎቼም በቅጽበት ጠፍተዋል።+

  • ኤርምያስ 14:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 “ይህን ቃል ንገራቸው፦

      ‘ዓይኖቼ ሌት ተቀን ሳያቋርጡ እንባ ያፍስሱ፤+

      ድንግሊቱ የሕዝቤ ሴት ልጅ እጅግ አስከፊ በሆነ ቁስል ሙሉ በሙሉ ደቃለችና፤

      ደግሞም ተሰብራለች።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ