የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 8:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 “እዚህ የምንቀመጠው ለምንድን ነው?

      በአንድነት እንሰብሰብ፤ ወደ ተመሸጉትም ከተሞች ገብተን+ በዚያ እንጥፋ።

      አምላካችን ይሖዋ ያጠፋናልና፤

      የተመረዘ ውኃ እንድንጠጣ ይሰጠናል፤+

      ምክንያቱም በይሖዋ ላይ ኃጢአት ሠርተናል።

  • ኤርምያስ 23:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ስለዚህ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ በነቢያቱ ላይ እንዲህ ይላል፦

      “እነሆ፣ እኔ ጭቁኝ እንዲበሉ አደርጋቸዋለሁ፤

      የተመረዘም ውኃ እንዲጠጡ እሰጣቸዋለሁ።+

      የኢየሩሳሌም ነቢያት በምድሪቱ ሁሉ ላይ ክህደት አሰራጭተዋልና።”

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 3:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 መራራ ነገሮችን እስኪበቃኝ ድረስ አበላኝ፤ ጭቁኝም አጠገበኝ።+

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 3:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 መጎሳቆሌንና ዱር አዳሪ* መሆኔን እንዲሁም ጭቁኝና መራራ መርዝ መብላቴን አስታውስ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ