የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 80:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 የወይን ተክል+ ከግብፅ እንድትወጣ አደረግክ።

      ብሔራትን አባረህ እሷን ተከልክ።+

  • ኢሳይያስ 5:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 እስቲ ለወዳጄ መዝሙር ልዘምር።

      መዝሙሩ ስለ ወዳጄና ስለ ወይን እርሻው+ የሚገልጽ ነው።

      ወዳጄ ለም በሆነ ኮረብታ ላይ የወይን እርሻ ነበረው።

  • ኢሳይያስ 5:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የሠራዊት ጌታ የይሖዋ የወይን እርሻ የእስራኤል ቤት ነውና፤+

      የይሁዳ ሰዎች እሱ ይወደው የነበረው የአትክልት ቦታ ናቸው።*

      ፍትሕን ሲጠብቅ+

      እነሆ፣ ግፍ ይፈጸማል፤

      ‘ጽድቅ ይሰፍናል’ ብሎ ሲጠብቅ

      እነሆ፣ የጭንቅ ጩኸት ይሰማል።”+

  • ኤርምያስ 6:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እረኞችና መንጎቻቸው ይመጣሉ።

      በዙሪያዋም ድንኳኖቻቸውን ይተክሉባታል፤+

      እያንዳንዳቸውም የሚጠብቋቸውን መንጎች ያሰማራሉ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ